ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
Verse Detail
وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَىٰ
በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَىٰ
በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡
2
Verse Detail
وَالنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ
በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡
وَالنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ
በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡
3
Verse Detail
وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡
وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡
4
Verse Detail
إِنَّ سَعْيَكُمْ لَشَتَّىٰ
ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡
إِنَّ سَعْيَكُمْ لَشَتَّىٰ
ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡
5
Verse Detail
فَأَمَّا مَنْ أَعْطَىٰ وَاتَّقَىٰ
የሰጠ ሰውማ ጌታውን የፈራም፡፡
فَأَمَّا مَنْ أَعْطَىٰ وَاتَّقَىٰ
የሰጠ ሰውማ ጌታውን የፈራም፡፡
6
Verse Detail
وَصَدَّقَ بِالْحُسْنَىٰ
በመልካሚቱም (እምነት) ያረጋገጠ፤
وَصَدَّقَ بِالْحُسْنَىٰ
በመልካሚቱም (እምነት) ያረጋገጠ፤
7
Verse Detail
فَسَنُيَسِّرُهُ لِلْيُسْرَىٰ
ለገሪቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
فَسَنُيَسِّرُهُ لِلْيُسْرَىٰ
ለገሪቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
8
Verse Detail
وَأَمَّا مَن بَخِلَ وَاسْتَغْنَىٰ
የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤
وَأَمَّا مَن بَخِلَ وَاسْتَغْنَىٰ
የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤
9
Verse Detail
وَكَذَّبَ بِالْحُسْنَىٰ
በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤
وَكَذَّبَ بِالْحُسْنَىٰ
በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤
10
Verse Detail
فَسَنُيَسِّرُهُ لِلْعُسْرَىٰ
ለክፉይቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
فَسَنُيَسِّرُهُ لِلْعُسْرَىٰ
ለክፉይቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
11
Verse Detail
وَمَا يُغْنِي عَنْهُ مَالُهُ إِذَا تَرَدَّىٰ
በወደቀም ጊዜ ገንዘቡ ከእርሱ ምንም አይጠቅመውም፡፡
وَمَا يُغْنِي عَنْهُ مَالُهُ إِذَا تَرَدَّىٰ
በወደቀም ጊዜ ገንዘቡ ከእርሱ ምንም አይጠቅመውም፡፡
12
Verse Detail
إِنَّ عَلَيْنَا لَلْهُدَىٰ
ቅኑን መንገድ መግለጽ በእኛ ላይ አለብን፡፡
إِنَّ عَلَيْنَا لَلْهُدَىٰ
ቅኑን መንገድ መግለጽ በእኛ ላይ አለብን፡፡
13
Verse Detail
وَإِنَّ لَنَا لَلْآخِرَةَ وَالْأُولَىٰ
መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የእኛ ናቸው፡፡
وَإِنَّ لَنَا لَلْآخِرَةَ وَالْأُولَىٰ
መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የእኛ ናቸው፡፡
14
Verse Detail
فَأَنذَرْتُكُمْ نَارًا تَلَظَّىٰ
የምትንቀለቀልንም እሳት አስጠነቀቅኳችሁ (በላቸው)፡፡
فَأَنذَرْتُكُمْ نَارًا تَلَظَّىٰ
የምትንቀለቀልንም እሳት አስጠነቀቅኳችሁ (በላቸው)፡፡
15
Verse Detail
لَا يَصْلَاهَا إِلَّا الْأَشْقَى
ከጠማማ በቀር ሌላ የማይገባት የኾነችን፡፡
لَا يَصْلَاهَا إِلَّا الْأَشْقَى
ከጠማማ በቀር ሌላ የማይገባት የኾነችን፡፡
16
Verse Detail
الَّذِي كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ
ያ ያስተባበለና ከትዕዛዝ የሸሸው፡፡
الَّذِي كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ
ያ ያስተባበለና ከትዕዛዝ የሸሸው፡፡
17
Verse Detail
وَسَيُجَنَّبُهَا الْأَتْقَى
አላህን በጣም ፈሪውም በእርግጥ ይርቃታል፡፡
وَسَيُجَنَّبُهَا الْأَتْقَى
አላህን በጣም ፈሪውም በእርግጥ ይርቃታል፡፡
18
Verse Detail
الَّذِي يُؤْتِي مَالَهُ يَتَزَكَّىٰ
ያ የሚጥራራ ኾኖ ገንዘቡን (ለድኾች) የሚሰጠው፡፡
الَّذِي يُؤْتِي مَالَهُ يَتَزَكَّىٰ
ያ የሚጥራራ ኾኖ ገንዘቡን (ለድኾች) የሚሰጠው፡፡
19
Verse Detail
وَمَا لِأَحَدٍ عِندَهُ مِن نِّعْمَةٍ تُجْزَىٰ
ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም፡፡
وَمَا لِأَحَدٍ عِندَهُ مِن نِّعْمَةٍ تُجْزَىٰ
ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም፡፡
20
Verse Detail
إِلَّا ابْتِغَاءَ وَجْهِ رَبِّهِ الْأَعْلَىٰ
ግን የታላቅ ጌታውን ውዴታ ለመፈለግ (ይህንን ሠራ)፡፡
إِلَّا ابْتِغَاءَ وَجْهِ رَبِّهِ الْأَعْلَىٰ
ግን የታላቅ ጌታውን ውዴታ ለመፈለግ (ይህንን ሠራ)፡፡
21
Verse Detail
وَلَسَوْفَ يَرْضَىٰ
ወደፊትም በእርግጥ ይደሰታል፡፡
وَلَسَوْفَ يَرْضَىٰ
ወደፊትም በእርግጥ ይደሰታል፡፡