ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
Verse Detail
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْغَاشِيَةِ
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْغَاشِيَةِ
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
2
Verse Detail
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡
3
Verse Detail
عَامِلَةٌ نَّاصِبَةٌ
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
عَامِلَةٌ نَّاصِبَةٌ
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
4
Verse Detail
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةً
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةً
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
5
Verse Detail
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
6
Verse Detail
لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
7
Verse Detail
لَّا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِي مِن جُوعٍ
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
لَّا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِي مِن جُوعٍ
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
8
Verse Detail
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَّاعِمَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَّاعِمَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
9
Verse Detail
لِّسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡
لِّسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡
10
Verse Detail
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡
11
Verse Detail
لَّا تَسْمَعُ فِيهَا لَاغِيَةً
በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡
لَّا تَسْمَعُ فِيهَا لَاغِيَةً
በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡
12
Verse Detail
فِيهَا عَيْنٌ جَارِيَةٌ
በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡
فِيهَا عَيْنٌ جَارِيَةٌ
በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡
13
Verse Detail
فِيهَا سُرُرٌ مَّرْفُوعَةٌ
በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡
فِيهَا سُرُرٌ مَّرْفُوعَةٌ
በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡
14
Verse Detail
وَأَكْوَابٌ مَّوْضُوعَةٌ
በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡
وَأَكْوَابٌ مَّوْضُوعَةٌ
በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡
15
Verse Detail
وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡
وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡
16
Verse Detail
وَزَرَابِيُّ مَبْثُوثَةٌ
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡
وَزَرَابِيُّ مَبْثُوثَةٌ
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡
17
Verse Detail
أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
18
Verse Detail
وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!
وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!
19
Verse Detail
وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!
وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!
20
Verse Detail
وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)
وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)
21
Verse Detail
فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
22
Verse Detail
لَّسْتَ عَلَيْهِم بِمُصَيْطِرٍ
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
لَّسْتَ عَلَيْهِم بِمُصَيْطِرٍ
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
23
Verse Detail
إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
24
Verse Detail
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
25
Verse Detail
إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡
إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡
26
Verse Detail
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا حِسَابَهُم
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا حِسَابَهُم
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡