ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
Verse Detail
عَبَسَ وَتَوَلَّىٰ
ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
عَبَسَ وَتَوَلَّىٰ
ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡
2
Verse Detail
أَن جَاءَهُ الْأَعْمَىٰ
ዕውሩ ስለ መጣው፡፡
أَن جَاءَهُ الْأَعْمَىٰ
ዕውሩ ስለ መጣው፡፡
3
Verse Detail
وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّهُ يَزَّكَّىٰ
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّهُ يَزَّكَّىٰ
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
4
Verse Detail
أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنفَعَهُ الذِّكْرَىٰ
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنفَعَهُ الذِّكْرَىٰ
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
5
Verse Detail
أَمَّا مَنِ اسْتَغْنَىٰ
የተብቃቃው ሰውማ፤
أَمَّا مَنِ اسْتَغْنَىٰ
የተብቃቃው ሰውማ፤
6
Verse Detail
فَأَنتَ لَهُ تَصَدَّىٰ
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
فَأَنتَ لَهُ تَصَدَّىٰ
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
7
Verse Detail
وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
8
Verse Detail
وَأَمَّا مَن جَاءَكَ يَسْعَىٰ
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤
وَأَمَّا مَن جَاءَكَ يَسْعَىٰ
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤
9
Verse Detail
وَهُوَ يَخْشَىٰ
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
وَهُوَ يَخْشَىٰ
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
10
Verse Detail
فَأَنتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
فَأَنتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
11
Verse Detail
كَلَّا إِنَّهَا تَذْكِرَةٌ
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
كَلَّا إِنَّهَا تَذْكِرَةٌ
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
12
Verse Detail
فَمَن شَاءَ ذَكَرَهُ
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
فَمَن شَاءَ ذَكَرَهُ
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
13
Verse Detail
فِي صُحُفٍ مُّكَرَّمَةٍ
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡
فِي صُحُفٍ مُّكَرَّمَةٍ
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡
14
Verse Detail
مَّرْفُوعَةٍ مُّطَهَّرَةٍ
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
مَّرْفُوعَةٍ مُّطَهَّرَةٍ
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
15
Verse Detail
بِأَيْدِي سَفَرَةٍ
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
بِأَيْدِي سَفَرَةٍ
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
16
Verse Detail
كِرَامٍ بَرَرَةٍ
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
كِرَامٍ بَرَرَةٍ
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
17
Verse Detail
قُتِلَ الْإِنسَانُ مَا أَكْفَرَهُ
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
قُتِلَ الْإِنسَانُ مَا أَكْفَرَهُ
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
18
Verse Detail
مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
19
Verse Detail
مِن نُّطْفَةٍ خَلَقَهُ فَقَدَّرَهُ
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
مِن نُّطْفَةٍ خَلَقَهُ فَقَدَّرَهُ
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
20
Verse Detail
ثُمَّ السَّبِيلَ يَسَّرَهُ
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡
ثُمَّ السَّبِيلَ يَسَّرَهُ
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡
21
Verse Detail
ثُمَّ أَمَاتَهُ فَأَقْبَرَهُ
ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡
ثُمَّ أَمَاتَهُ فَأَقْبَرَهُ
ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡
22
Verse Detail
ثُمَّ إِذَا شَاءَ أَنشَرَهُ
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡
ثُمَّ إِذَا شَاءَ أَنشَرَهُ
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡
23
Verse Detail
كَلَّا لَمَّا يَقْضِ مَا أَمَرَهُ
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
كَلَّا لَمَّا يَقْضِ مَا أَمَرَهُ
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
24
Verse Detail
فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ إِلَىٰ طَعَامِهِ
ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡
فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ إِلَىٰ طَعَامِهِ
ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡
25
Verse Detail
أَنَّا صَبَبْنَا الْمَاءَ صَبًّا
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
أَنَّا صَبَبْنَا الْمَاءَ صَبًّا
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
26
Verse Detail
ثُمَّ شَقَقْنَا الْأَرْضَ شَقًّا
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
ثُمَّ شَقَقْنَا الْأَرْضَ شَقًّا
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
27
Verse Detail
فَأَنبَتْنَا فِيهَا حَبًّا
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤
فَأَنبَتْنَا فِيهَا حَبًّا
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤
28
Verse Detail
وَعِنَبًا وَقَضْبًا
ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤
وَعِنَبًا وَقَضْبًا
ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤
29
Verse Detail
وَزَيْتُونًا وَنَخْلًا
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤
وَزَيْتُونًا وَنَخْلًا
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤
30
Verse Detail
وَحَدَائِقَ غُلْبًا
ጭፍቆች አትክልቶችንም፤
وَحَدَائِقَ غُلْبًا
ጭፍቆች አትክልቶችንም፤
31
Verse Detail
وَفَاكِهَةً وَأَبًّا
ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡
وَفَاكِهَةً وَأَبًّا
ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡
32
Verse Detail
مَّتَاعًا لَّكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ
ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡
مَّتَاعًا لَّكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ
ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡
33
Verse Detail
فَإِذَا جَاءَتِ الصَّاخَّةُ
አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤
فَإِذَا جَاءَتِ الصَّاخَّةُ
አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤
34
Verse Detail
يَوْمَ يَفِرُّ الْمَرْءُ مِنْ أَخِيهِ
ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤
يَوْمَ يَفِرُّ الْمَرْءُ مِنْ أَخِيهِ
ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤
35
Verse Detail
وَأُمِّهِ وَأَبِيهِ
ከናቱም ካባቱም፤
وَأُمِّهِ وَأَبِيهِ
ከናቱም ካባቱም፤
36
Verse Detail
وَصَاحِبَتِهِ وَبَنِيهِ
ከሚስቱም ከልጁም፤
وَصَاحِبَتِهِ وَبَنِيهِ
ከሚስቱም ከልጁም፤
37
Verse Detail
لِكُلِّ امْرِئٍ مِّنْهُمْ يَوْمَئِذٍ شَأْنٌ يُغْنِيهِ
ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡
لِكُلِّ امْرِئٍ مِّنْهُمْ يَوْمَئِذٍ شَأْنٌ يُغْنِيهِ
ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡
38
Verse Detail
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ مُّسْفِرَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ مُّسْفِرَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤
39
Verse Detail
ضَاحِكَةٌ مُّسْتَبْشِرَةٌ
ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡
ضَاحِكَةٌ مُّسْتَبْشِرَةٌ
ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡
40
Verse Detail
وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌ
ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አልለባቸው፤
وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌ
ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አልለባቸው፤
41
Verse Detail
تَرْهَقُهَا قَتَرَةٌ
ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤
تَرْهَقُهَا قَتَرَةٌ
ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤
42
Verse Detail
أُولَـٰئِكَ هُمُ الْكَفَرَةُ الْفَجَرَةُ
እነዚያ እነሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው፡፡
أُولَـٰئِكَ هُمُ الْكَفَرَةُ الْفَجَرَةُ
እነዚያ እነሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው፡፡