ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
Verse Detail
وَالنَّازِعَاتِ غَرْقًا
በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
وَالنَّازِعَاتِ غَرْقًا
በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤
2
Verse Detail
وَالنَّاشِطَاتِ نَشْطًا
በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤
وَالنَّاشِطَاتِ نَشْطًا
በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤
3
Verse Detail
وَالسَّابِحَاتِ سَبْحًا
መዋኘትም ዋኚዎች በኾኑት፤
وَالسَّابِحَاتِ سَبْحًا
መዋኘትም ዋኚዎች በኾኑት፤
4
Verse Detail
فَالسَّابِقَاتِ سَبْقًا
መቅደምንም ቀዳሚዎች በኾኑት፤
فَالسَّابِقَاتِ سَبْقًا
መቅደምንም ቀዳሚዎች በኾኑት፤
5
Verse Detail
فَالْمُدَبِّرَاتِ أَمْرًا
ነገርንም አስተናባሪዎች በኾኑት (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
فَالْمُدَبِّرَاتِ أَمْرًا
ነገርንም አስተናባሪዎች በኾኑት (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
6
Verse Detail
يَوْمَ تَرْجُفُ الرَّاجِفَةُ
ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤
يَوْمَ تَرْجُفُ الرَّاجِفَةُ
ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤
7
Verse Detail
تَتْبَعُهَا الرَّادِفَةُ
ለጣቂይቱ የምትከተላት ስትኾን (ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
تَتْبَعُهَا الرَّادِفَةُ
ለጣቂይቱ የምትከተላት ስትኾን (ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
8
Verse Detail
قُلُوبٌ يَوْمَئِذٍ وَاجِفَةٌ
በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው፡፡
قُلُوبٌ يَوْمَئِذٍ وَاجِفَةٌ
በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው፡፡
9
Verse Detail
أَبْصَارُهَا خَاشِعَةٌ
ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው፡፡
أَبْصَارُهَا خَاشِعَةٌ
ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው፡፡
10
Verse Detail
يَقُولُونَ أَإِنَّا لَمَرْدُودُونَ فِي الْحَافِرَةِ
«እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ኹነታ ተመላሾች ነን?» ይላሉ፡፡
يَقُولُونَ أَإِنَّا لَمَرْدُودُونَ فِي الْحَافِرَةِ
«እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ኹነታ ተመላሾች ነን?» ይላሉ፡፡
11
Verse Detail
أَإِذَا كُنَّا عِظَامًا نَّخِرَةً
«የበሰበሱ አጥንቶች በኾን ጊዜ (እንቀሰቀሳለን?)»
أَإِذَا كُنَّا عِظَامًا نَّخِرَةً
«የበሰበሱ አጥንቶች በኾን ጊዜ (እንቀሰቀሳለን?)»
12
Verse Detail
قَالُوا تِلْكَ إِذًا كَرَّةٌ خَاسِرَةٌ
«ይህቺ ያን ጊዜ ባለ ከሳራ መመለስ ናት» ይላሉ፡፡
قَالُوا تِلْكَ إِذًا كَرَّةٌ خَاسِرَةٌ
«ይህቺ ያን ጊዜ ባለ ከሳራ መመለስ ናት» ይላሉ፡፡
13
Verse Detail
فَإِنَّمَا هِيَ زَجْرَةٌ وَاحِدَةٌ
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡
فَإِنَّمَا هِيَ زَجْرَةٌ وَاحِدَةٌ
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡
14
Verse Detail
فَإِذَا هُم بِالسَّاهِرَةِ
ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡
فَإِذَا هُم بِالسَّاهِرَةِ
ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡
15
Verse Detail
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ مُوسَىٰ
የሙሳ ወሬ መጣልህን?
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ مُوسَىٰ
የሙሳ ወሬ መጣልህን?
16
Verse Detail
إِذْ نَادَاهُ رَبُّهُ بِالْوَادِ الْمُقَدَّسِ طُوًى
ጌታው በተቀደሰው ሸለቆ በጡዋ በጠራው ጊዜ፤
إِذْ نَادَاهُ رَبُّهُ بِالْوَادِ الْمُقَدَّسِ طُوًى
ጌታው በተቀደሰው ሸለቆ በጡዋ በጠራው ጊዜ፤
17
Verse Detail
اذْهَبْ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ إِنَّهُ طَغَىٰ
ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡
اذْهَبْ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ إِنَّهُ طَغَىٰ
ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡
18
Verse Detail
فَقُلْ هَل لَّكَ إِلَىٰ أَن تَزَكَّىٰ
በለውም፡- «ወደ መጥራራትህ ላንተ (መንገድ) አለህን?»
فَقُلْ هَل لَّكَ إِلَىٰ أَن تَزَكَّىٰ
በለውም፡- «ወደ መጥራራትህ ላንተ (መንገድ) አለህን?»
19
Verse Detail
وَأَهْدِيَكَ إِلَىٰ رَبِّكَ فَتَخْشَىٰ
«ወደ ጌታህም ልመራህ ትፈራውም ዘንድ፤ (መንገድ አለህን?)» አለው፡፡
وَأَهْدِيَكَ إِلَىٰ رَبِّكَ فَتَخْشَىٰ
«ወደ ጌታህም ልመራህ ትፈራውም ዘንድ፤ (መንገድ አለህን?)» አለው፡፡
20
Verse Detail
فَأَرَاهُ الْآيَةَ الْكُبْرَىٰ
ታላቂቱንም ተዓምር አሳየው፡፡
فَأَرَاهُ الْآيَةَ الْكُبْرَىٰ
ታላቂቱንም ተዓምር አሳየው፡፡
21
Verse Detail
فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ
አስተባበለም፤ አመጸም፡፡
فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ
አስተባበለም፤ አመጸም፡፡
22
Verse Detail
ثُمَّ أَدْبَرَ يَسْعَىٰ
ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡
ثُمَّ أَدْبَرَ يَسْعَىٰ
ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡
23
Verse Detail
فَحَشَرَ فَنَادَىٰ
(ሰራዊቶቹን) ሰበሰበም፤ ተጣራም፡፡
فَحَشَرَ فَنَادَىٰ
(ሰራዊቶቹን) ሰበሰበም፤ ተጣራም፡፡
24
Verse Detail
فَقَالَ أَنَا رَبُّكُمُ الْأَعْلَىٰ
አለም፡- «እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡»
فَقَالَ أَنَا رَبُّكُمُ الْأَعْلَىٰ
አለም፡- «እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡»
25
Verse Detail
فَأَخَذَهُ اللَّهُ نَكَالَ الْآخِرَةِ وَالْأُولَىٰ
አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው፡፡
فَأَخَذَهُ اللَّهُ نَكَالَ الْآخِرَةِ وَالْأُولَىٰ
አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው፡፡
26
Verse Detail
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبْرَةً لِّمَن يَخْشَىٰ
በዚህ ውስጥ ለሚፈራ ሰው በእርግጥ መገምገሚያ አለበት፡፡
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبْرَةً لِّمَن يَخْشَىٰ
በዚህ ውስጥ ለሚፈራ ሰው በእርግጥ መገምገሚያ አለበት፡፡
27
Verse Detail
أَأَنتُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَمِ السَّمَاءُ ۚ بَنَاهَا
ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡
أَأَنتُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَمِ السَّمَاءُ ۚ بَنَاهَا
ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡
28
Verse Detail
رَفَعَ سَمْكَهَا فَسَوَّاهَا
ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡
رَفَعَ سَمْكَهَا فَسَوَّاهَا
ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡
29
Verse Detail
وَأَغْطَشَ لَيْلَهَا وَأَخْرَجَ ضُحَاهَا
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡
وَأَغْطَشَ لَيْلَهَا وَأَخْرَجَ ضُحَاهَا
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡
30
Verse Detail
وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡
وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡
31
Verse Detail
أَخْرَجَ مِنْهَا مَاءَهَا وَمَرْعَاهَا
ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡
أَخْرَجَ مِنْهَا مَاءَهَا وَمَرْعَاهَا
ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡
32
Verse Detail
وَالْجِبَالَ أَرْسَاهَا
ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡
وَالْجِبَالَ أَرْسَاهَا
ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡
33
Verse Detail
مَتَاعًا لَّكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ
ለእናንተና ለእንስሶቻችሁ መጣቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)፡፡
مَتَاعًا لَّكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ
ለእናንተና ለእንስሶቻችሁ መጣቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)፡፡
34
Verse Detail
فَإِذَا جَاءَتِ الطَّامَّةُ الْكُبْرَىٰ
ታላቂቱም መዐት በመጣች ጊዜ፣
فَإِذَا جَاءَتِ الطَّامَّةُ الْكُبْرَىٰ
ታላቂቱም መዐት በመጣች ጊዜ፣
35
Verse Detail
يَوْمَ يَتَذَكَّرُ الْإِنسَانُ مَا سَعَىٰ
ሰው ሁሉ የሠራውን በሚያስታውስበት ቀን፣
يَوْمَ يَتَذَكَّرُ الْإِنسَانُ مَا سَعَىٰ
ሰው ሁሉ የሠራውን በሚያስታውስበት ቀን፣
36
Verse Detail
وَبُرِّزَتِ الْجَحِيمُ لِمَن يَرَىٰ
ገሀነምም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ፣
وَبُرِّزَتِ الْجَحِيمُ لِمَن يَرَىٰ
ገሀነምም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ፣
37
Verse Detail
فَأَمَّا مَن طَغَىٰ
የካደ ሰውማ፣
فَأَمَّا مَن طَغَىٰ
የካደ ሰውማ፣
38
Verse Detail
وَآثَرَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا
ቅርቢቱንም ሕይወት የመረጠ፣
وَآثَرَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا
ቅርቢቱንም ሕይወት የመረጠ፣
39
Verse Detail
فَإِنَّ الْجَحِيمَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ገሀነም እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
فَإِنَّ الْجَحِيمَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ገሀነም እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
40
Verse Detail
وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ
وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ
41
Verse Detail
فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
42
Verse Detail
يَسْأَلُونَكَ عَنِ السَّاعَةِ أَيَّانَ مُرْسَاهَا
«ከሰዓቲቱ መቼ ነው መኾኛዋ?» ሲሉ ይጠይቁሃል፡፡
يَسْأَلُونَكَ عَنِ السَّاعَةِ أَيَّانَ مُرْسَاهَا
«ከሰዓቲቱ መቼ ነው መኾኛዋ?» ሲሉ ይጠይቁሃል፡፡
43
Verse Detail
فِيمَ أَنتَ مِن ذِكْرَاهَا
አንተ እርሷን ከማስታወስ በምን ውስጥ ነህ?
فِيمَ أَنتَ مِن ذِكْرَاهَا
አንተ እርሷን ከማስታወስ በምን ውስጥ ነህ?
44
Verse Detail
إِلَىٰ رَبِّكَ مُنتَهَاهَا
(የዕውቀት) መጨረሻዋ ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
إِلَىٰ رَبِّكَ مُنتَهَاهَا
(የዕውቀት) መጨረሻዋ ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
45
Verse Detail
إِنَّمَا أَنتَ مُنذِرُ مَن يَخْشَاهَا
አንተ የሚፈራትን ሰው አስፈራሪ ብቻ ነህ፡፡
إِنَّمَا أَنتَ مُنذِرُ مَن يَخْشَاهَا
አንተ የሚፈራትን ሰው አስፈራሪ ብቻ ነህ፡፡
46
Verse Detail
كَأَنَّهُمْ يَوْمَ يَرَوْنَهَا لَمْ يَلْبَثُوا إِلَّا عَشِيَّةً أَوْ ضُحَاهَا
እነርሱ በሚያዩዋት ቀን ያንዲት ቀን ምሽትን ወይም ረፏዷን እንጅ ያልቆዩ ይመስላሉ፡፡
كَأَنَّهُمْ يَوْمَ يَرَوْنَهَا لَمْ يَلْبَثُوا إِلَّا عَشِيَّةً أَوْ ضُحَاهَا
እነርሱ በሚያዩዋት ቀን ያንዲት ቀን ምሽትን ወይም ረፏዷን እንጅ ያልቆዩ ይመስላሉ፡፡