ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
Verse Detail
عَمَّ يَتَسَاءَلُونَ
ከምን ነገር ይጠያየቃሉ?
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
عَمَّ يَتَسَاءَلُونَ
ከምን ነገር ይጠያየቃሉ?
2
Verse Detail
عَنِ النَّبَإِ الْعَظِيمِ
ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡
عَنِ النَّبَإِ الْعَظِيمِ
ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡
3
Verse Detail
الَّذِي هُمْ فِيهِ مُخْتَلِفُونَ
ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡
الَّذِي هُمْ فِيهِ مُخْتَلِفُونَ
ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡
4
Verse Detail
كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡
كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡
5
Verse Detail
ثُمَّ كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡
ثُمَّ كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡
6
Verse Detail
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ مِهَادًا
ምድርን ምንጣፍ አላደረግንምን?
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ مِهَادًا
ምድርን ምንጣፍ አላደረግንምን?
7
Verse Detail
وَالْجِبَالَ أَوْتَادًا
ጋራዎችንም ችካሎች አላደረግንምን?
وَالْجِبَالَ أَوْتَادًا
ጋራዎችንም ችካሎች አላደረግንምን?
8
Verse Detail
وَخَلَقْنَاكُمْ أَزْوَاجًا
ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ፡፡
وَخَلَقْنَاكُمْ أَزْوَاجًا
ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ፡፡
9
Verse Detail
وَجَعَلْنَا نَوْمَكُمْ سُبَاتًا
እንቅልፋችሁንም ዕረፍት አደረግን፡፡
وَجَعَلْنَا نَوْمَكُمْ سُبَاتًا
እንቅልፋችሁንም ዕረፍት አደረግን፡፡
10
Verse Detail
وَجَعَلْنَا اللَّيْلَ لِبَاسًا
ሌሊቱንም ልባስ አደረግን፡፡
وَجَعَلْنَا اللَّيْلَ لِبَاسًا
ሌሊቱንም ልባስ አደረግን፡፡
11
Verse Detail
وَجَعَلْنَا النَّهَارَ مَعَاشًا
ቀኑንም (ለኑሮ) መስሪያ አደረግን፡፡
وَجَعَلْنَا النَّهَارَ مَعَاشًا
ቀኑንም (ለኑሮ) መስሪያ አደረግን፡፡
12
Verse Detail
وَبَنَيْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعًا شِدَادًا
ከበላያችሁም ሰባትን ብርቱዎች (ሰማያት) ገነባን፡፡
وَبَنَيْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعًا شِدَادًا
ከበላያችሁም ሰባትን ብርቱዎች (ሰማያት) ገነባን፡፡
13
Verse Detail
وَجَعَلْنَا سِرَاجًا وَهَّاجًا
አንጸባራቂ ብርሃንንም አደረግን፡፡
وَجَعَلْنَا سِرَاجًا وَهَّاجًا
አንጸባራቂ ብርሃንንም አደረግን፡፡
14
Verse Detail
وَأَنزَلْنَا مِنَ الْمُعْصِرَاتِ مَاءً ثَجَّاجًا
ከአረገዙት ደመናዎችም ተንቧቢ ውሃን አወረድን፡፡
وَأَنزَلْنَا مِنَ الْمُعْصِرَاتِ مَاءً ثَجَّاجًا
ከአረገዙት ደመናዎችም ተንቧቢ ውሃን አወረድን፡፡
15
Verse Detail
لِّنُخْرِجَ بِهِ حَبًّا وَنَبَاتًا
በእርሱ እኽልንና ቅጠላ ቅጠልን እናወጣ ዘንድ (አወረድን)፡፡
لِّنُخْرِجَ بِهِ حَبًّا وَنَبَاتًا
በእርሱ እኽልንና ቅጠላ ቅጠልን እናወጣ ዘንድ (አወረድን)፡፡
16
Verse Detail
وَجَنَّاتٍ أَلْفَافًا
የተቆላለፉ አትክልቶችንም፡፡
وَجَنَّاتٍ أَلْفَافًا
የተቆላለፉ አትክልቶችንም፡፡
17
Verse Detail
إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ كَانَ مِيقَاتًا
የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው፡፡
إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ كَانَ مِيقَاتًا
የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው፡፡
18
Verse Detail
يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ فَتَأْتُونَ أَفْوَاجًا
በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው፡፡
يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ فَتَأْتُونَ أَفْوَاجًا
በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው፡፡
19
Verse Detail
وَفُتِحَتِ السَّمَاءُ فَكَانَتْ أَبْوَابًا
ሰማይም በምትከፈትና (ባለ) ደጃፎችም በምትኾንበት፡፡
وَفُتِحَتِ السَّمَاءُ فَكَانَتْ أَبْوَابًا
ሰማይም በምትከፈትና (ባለ) ደጃፎችም በምትኾንበት፡፡
20
Verse Detail
وَسُيِّرَتِ الْجِبَالُ فَكَانَتْ سَرَابًا
ጋራዎችም በሚነዱበት (እንደ) ሲሪብዱም በሚኾኑበት (ቀን) ነው፡፡
وَسُيِّرَتِ الْجِبَالُ فَكَانَتْ سَرَابًا
ጋራዎችም በሚነዱበት (እንደ) ሲሪብዱም በሚኾኑበት (ቀን) ነው፡፡
21
Verse Detail
إِنَّ جَهَنَّمَ كَانَتْ مِرْصَادًا
ገሀነም መጠባበቂያ (ስፍራ) ናት፡፡
إِنَّ جَهَنَّمَ كَانَتْ مِرْصَادًا
ገሀነም መጠባበቂያ (ስፍራ) ናት፡፡
22
Verse Detail
لِّلطَّاغِينَ مَآبًا
ለሕግ ተላላፊዎች መመለሻ ስትኾን፡፡
لِّلطَّاغِينَ مَآبًا
ለሕግ ተላላፊዎች መመለሻ ስትኾን፡፡
23
Verse Detail
لَّابِثِينَ فِيهَا أَحْقَابًا
በውስጧ ብዙን ዘመናት ነዋሪዎች ሲኾኑ፤
لَّابِثِينَ فِيهَا أَحْقَابًا
በውስጧ ብዙን ዘመናት ነዋሪዎች ሲኾኑ፤
24
Verse Detail
لَّا يَذُوقُونَ فِيهَا بَرْدًا وَلَا شَرَابًا
በውስጧ ቅዝቃዜንም መጠጥንም አይቀምሱም፡፡
لَّا يَذُوقُونَ فِيهَا بَرْدًا وَلَا شَرَابًا
በውስጧ ቅዝቃዜንም መጠጥንም አይቀምሱም፡፡
25
Verse Detail
إِلَّا حَمِيمًا وَغَسَّاقًا
ግን ሙቅ ውሃንና እዥን (ይቀምሳሉ)፡፡
إِلَّا حَمِيمًا وَغَسَّاقًا
ግን ሙቅ ውሃንና እዥን (ይቀምሳሉ)፡፡
26
Verse Detail
جَزَاءً وِفَاقًا
ተስማሚን ምንዳ ይምመነዳሉ፡፡
جَزَاءً وِفَاقًا
ተስማሚን ምንዳ ይምመነዳሉ፡፡
27
Verse Detail
إِنَّهُمْ كَانُوا لَا يَرْجُونَ حِسَابًا
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና፡፡
إِنَّهُمْ كَانُوا لَا يَرْجُونَ حِسَابًا
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና፡፡
28
Verse Detail
وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا كِذَّابًا
በአንቀጾቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና፡፡
وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا كِذَّابًا
በአንቀጾቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና፡፡
29
Verse Detail
وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ كِتَابًا
ነገሩንም ሁሉ የተጻፈ ሲኾን አጠቃለልነው፡፡
وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ كِتَابًا
ነገሩንም ሁሉ የተጻፈ ሲኾን አጠቃለልነው፡፡
30
Verse Detail
فَذُوقُوا فَلَن نَّزِيدَكُمْ إِلَّا عَذَابًا
ቅመሱም ቅጣትንም እንጅ (ሌላን) አንጨምራችሁም (ይባላሉ)፡፡
فَذُوقُوا فَلَن نَّزِيدَكُمْ إِلَّا عَذَابًا
ቅመሱም ቅጣትንም እንጅ (ሌላን) አንጨምራችሁም (ይባላሉ)፡፡
31
Verse Detail
إِنَّ لِلْمُتَّقِينَ مَفَازًا
ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አልላቸው፡፡
إِنَّ لِلْمُتَّقِينَ مَفَازًا
ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አልላቸው፡፡
32
Verse Detail
حَدَائِقَ وَأَعْنَابًا
አትክልቶችና ወይኖችም፡፡
حَدَائِقَ وَأَعْنَابًا
አትክልቶችና ወይኖችም፡፡
33
Verse Detail
وَكَوَاعِبَ أَتْرَابًا
እኩያዎች የኾኑ ጡተ ጉቻማዎችም፡፡
وَكَوَاعِبَ أَتْرَابًا
እኩያዎች የኾኑ ጡተ ጉቻማዎችም፡፡
34
Verse Detail
وَكَأْسًا دِهَاقًا
የተሞሉ ብርጭቆዎችም፡፡
وَكَأْسًا دِهَاقًا
የተሞሉ ብርጭቆዎችም፡፡
35
Verse Detail
لَّا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا كِذَّابًا
በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሸትንም አይሰሙም፡፡
لَّا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا كِذَّابًا
በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሸትንም አይሰሙም፡፡
36
Verse Detail
جَزَاءً مِّن رَّبِّكَ عَطَاءً حِسَابًا
ከጌታህ የኾነን ምንዳ በቂ ስጦታን (ተሰጡ)፡፡
جَزَاءً مِّن رَّبِّكَ عَطَاءً حِسَابًا
ከጌታህ የኾነን ምንዳ በቂ ስጦታን (ተሰጡ)፡፡
37
Verse Detail
رَّبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الرَّحْمَـٰنِ ۖ لَا يَمْلِكُونَ مِنْهُ خِطَابًا
የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ በጣም አዛኝ ከኾነው (ተመነዱ)፡፡ ከእርሱ ጋር መነጋገርን አይችሉም፡፡
رَّبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الرَّحْمَـٰنِ ۖ لَا يَمْلِكُونَ مِنْهُ خِطَابًا
የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ በጣም አዛኝ ከኾነው (ተመነዱ)፡፡ ከእርሱ ጋር መነጋገርን አይችሉም፡፡
38
Verse Detail
يَوْمَ يَقُومُ الرُّوحُ وَالْمَلَائِكَةُ صَفًّا ۖ لَّا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَقَالَ صَوَابًا
መንፈሱ (ጂብሪል) መላእክቶቹም የተሰለፉ ኾነው በሚቆሙ ቀን አል-ረሕማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ሰው ቢኾን እንጅ (መነጋገርን አይችሉም)፡፡
يَوْمَ يَقُومُ الرُّوحُ وَالْمَلَائِكَةُ صَفًّا ۖ لَّا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَقَالَ صَوَابًا
መንፈሱ (ጂብሪል) መላእክቶቹም የተሰለፉ ኾነው በሚቆሙ ቀን አል-ረሕማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ሰው ቢኾን እንጅ (መነጋገርን አይችሉም)፡፡
39
Verse Detail
ذَٰلِكَ الْيَوْمُ الْحَقُّ ۖ فَمَن شَاءَ اتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِ مَآبًا
ይህ የተረጋገጠው ቀን ነው፡፡ የሻም ሰው ወደ ጌታው መመለስን ይይዛል፡፡
ذَٰلِكَ الْيَوْمُ الْحَقُّ ۖ فَمَن شَاءَ اتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِ مَآبًا
ይህ የተረጋገጠው ቀን ነው፡፡ የሻም ሰው ወደ ጌታው መመለስን ይይዛል፡፡
40
Verse Detail
إِنَّا أَنذَرْنَاكُمْ عَذَابًا قَرِيبًا يَوْمَ يَنظُرُ الْمَرْءُ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ وَيَقُولُ الْكَافِرُ يَا لَيْتَنِي كُنتُ تُرَابًا
እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበትና ከሓዲውም ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡
إِنَّا أَنذَرْنَاكُمْ عَذَابًا قَرِيبًا يَوْمَ يَنظُرُ الْمَرْءُ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ وَيَقُولُ الْكَافِرُ يَا لَيْتَنِي كُنتُ تُرَابًا
እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበትና ከሓዲውም ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡