ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
Verse Detail
إِذَا وَقَعَتِ الْوَاقِعَةُ
መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
إِذَا وَقَعَتِ الْوَاقِعَةُ
መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡
2
Verse Detail
لَيْسَ لِوَقْعَتِهَا كَاذِبَةٌ
ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡
لَيْسَ لِوَقْعَتِهَا كَاذِبَةٌ
ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡
3
Verse Detail
خَافِضَةٌ رَّافِعَةٌ
ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡
خَافِضَةٌ رَّافِعَةٌ
ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡
4
Verse Detail
إِذَا رُجَّتِ الْأَرْضُ رَجًّا
ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡
إِذَا رُجَّتِ الْأَرْضُ رَجًّا
ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡
5
Verse Detail
وَبُسَّتِ الْجِبَالُ بَسًّا
ተራራዎችም መፍፈርፈርን በተፈረፈሩ ጊዜ (እንደተፈጨ ዱቄት በኾኑ ጊዜ)፡፡
وَبُسَّتِ الْجِبَالُ بَسًّا
ተራራዎችም መፍፈርፈርን በተፈረፈሩ ጊዜ (እንደተፈጨ ዱቄት በኾኑ ጊዜ)፡፡
6
Verse Detail
فَكَانَتْ هَبَاءً مُّنبَثًّا
የተበተነ ብናኝ በኾኑም ጊዜ
فَكَانَتْ هَبَاءً مُّنبَثًّا
የተበተነ ብናኝ በኾኑም ጊዜ
7
Verse Detail
وَكُنتُمْ أَزْوَاجًا ثَلَاثَةً
ሦስት ዓይነቶችም በኾናችሁ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)፡፡
وَكُنتُمْ أَزْوَاجًا ثَلَاثَةً
ሦስት ዓይነቶችም በኾናችሁ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)፡፡
8
Verse Detail
فَأَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ
የቀኝ ጓዶችም ምን (የተከበሩ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
فَأَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ
የቀኝ ጓዶችም ምን (የተከበሩ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
9
Verse Detail
وَأَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ
የግራ ጓዶችም ምን (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
وَأَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ
የግራ ጓዶችም ምን (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
10
Verse Detail
وَالسَّابِقُونَ السَّابِقُونَ
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡
وَالسَّابِقُونَ السَّابِقُونَ
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡
11
Verse Detail
أُولَـٰئِكَ الْمُقَرَّبُونَ
እነዚያ ባለሟሎቹ ናቸው፡፡
أُولَـٰئِكَ الْمُقَرَّبُونَ
እነዚያ ባለሟሎቹ ናቸው፡፡
12
Verse Detail
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡
13
Verse Detail
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
14
Verse Detail
وَقَلِيلٌ مِّنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡
وَقَلِيلٌ مِّنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡
15
Verse Detail
عَلَىٰ سُرُرٍ مَّوْضُونَةٍ
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡
عَلَىٰ سُرُرٍ مَّوْضُونَةٍ
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡
16
Verse Detail
مُّتَّكِئِينَ عَلَيْهَا مُتَقَابِلِينَ
በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡
مُّتَّكِئِينَ عَلَيْهَا مُتَقَابِلِينَ
በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡
17
Verse Detail
يَطُوفُ عَلَيْهِمْ وِلْدَانٌ مُّخَلَّدُونَ
በእነርሱ ላይ ሁል ጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡
يَطُوفُ عَلَيْهِمْ وِلْدَانٌ مُّخَلَّدُونَ
በእነርሱ ላይ ሁል ጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡
18
Verse Detail
بِأَكْوَابٍ وَأَبَارِيقَ وَكَأْسٍ مِّن مَّعِينٍ
ከጠጅ ምንጭም በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በጽዋም (በእነርሱ ላይ ይዝዞራሉ)፡፡
بِأَكْوَابٍ وَأَبَارِيقَ وَكَأْسٍ مِّن مَّعِينٍ
ከጠጅ ምንጭም በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በጽዋም (በእነርሱ ላይ ይዝዞራሉ)፡፡
19
Verse Detail
لَّا يُصَدَّعُونَ عَنْهَا وَلَا يُنزِفُونَ
ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡
لَّا يُصَدَّعُونَ عَنْهَا وَلَا يُنزِفُونَ
ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡
20
Verse Detail
وَفَاكِهَةٍ مِّمَّا يَتَخَيَّرُونَ
ከሚመርጡትም ዓይነት በእሸቶች፡፡
وَفَاكِهَةٍ مِّمَّا يَتَخَيَّرُونَ
ከሚመርጡትም ዓይነት በእሸቶች፡፡
21
Verse Detail
وَلَحْمِ طَيْرٍ مِّمَّا يَشْتَهُونَ
ከሚሹትም በኾነ የበራሪ ሥጋ (ይዞሩባቸዋል)፡፡
وَلَحْمِ طَيْرٍ مِّمَّا يَشْتَهُونَ
ከሚሹትም በኾነ የበራሪ ሥጋ (ይዞሩባቸዋል)፡፡
22
Verse Detail
وَحُورٌ عِينٌ
ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡
وَحُورٌ عِينٌ
ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡
23
Verse Detail
كَأَمْثَالِ اللُّؤْلُؤِ الْمَكْنُونِ
ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡
كَأَمْثَالِ اللُّؤْلُؤِ الْمَكْنُونِ
ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡
24
Verse Detail
جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡
جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡
25
Verse Detail
لَا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا تَأْثِيمًا
በውስጥዋ ውድቅ ንግግርንና መውወንጀልን አይሰሙም፡፡
لَا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا تَأْثِيمًا
በውስጥዋ ውድቅ ንግግርንና መውወንጀልን አይሰሙም፡፡
26
Verse Detail
إِلَّا قِيلًا سَلَامًا سَلَامًا
ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡
إِلَّا قِيلًا سَلَامًا سَلَامًا
ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡
27
Verse Detail
وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ
የቀኝም ጓዶች ምንኛ (የከበሩ) የቀኝ ጓዶች!
وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ
የቀኝም ጓዶች ምንኛ (የከበሩ) የቀኝ ጓዶች!
28
Verse Detail
فِي سِدْرٍ مَّخْضُودٍ
በተቀፈቀፈ (እሾህ በሌለው) ቁርቁራ ውስጥ ናቸው፡፡
فِي سِدْرٍ مَّخْضُودٍ
በተቀፈቀፈ (እሾህ በሌለው) ቁርቁራ ውስጥ ናቸው፡፡
29
Verse Detail
وَطَلْحٍ مَّنضُودٍ
(ፍሬው) በተነባበረ በሙዝ ዛፍም፡፡
وَطَلْحٍ مَّنضُودٍ
(ፍሬው) በተነባበረ በሙዝ ዛፍም፡፡
30
Verse Detail
وَظِلٍّ مَّمْدُودٍ
በተዘረጋ ጥላ ሥርም፡፡
وَظِلٍّ مَّمْدُودٍ
በተዘረጋ ጥላ ሥርም፡፡
31
Verse Detail
وَمَاءٍ مَّسْكُوبٍ
በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡
وَمَاءٍ مَّسْكُوبٍ
በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡
32
Verse Detail
وَفَاكِهَةٍ كَثِيرَةٍ
ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡
وَفَاكِهَةٍ كَثِيرَةٍ
ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡
33
Verse Detail
لَّا مَقْطُوعَةٍ وَلَا مَمْنُوعَةٍ
የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡
لَّا مَقْطُوعَةٍ وَلَا مَمْنُوعَةٍ
የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡
34
Verse Detail
وَفُرُشٍ مَّرْفُوعَةٍ
ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡
وَفُرُشٍ مَّرْفُوعَةٍ
ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡
35
Verse Detail
إِنَّا أَنشَأْنَاهُنَّ إِنشَاءً
እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡
إِنَّا أَنشَأْنَاهُنَّ إِنشَاءً
እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡
36
Verse Detail
فَجَعَلْنَاهُنَّ أَبْكَارًا
ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡
فَجَعَلْنَاهُنَّ أَبْكَارًا
ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡
37
Verse Detail
عُرُبًا أَتْرَابًا
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡
عُرُبًا أَتْرَابًا
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡
38
Verse Detail
لِّأَصْحَابِ الْيَمِينِ
ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡
لِّأَصْحَابِ الْيَمِينِ
ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡
39
Verse Detail
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
40
Verse Detail
وَثُلَّةٌ مِّنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
وَثُلَّةٌ مِّنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
41
Verse Detail
وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
የግራ ጓደኞችም ምንኛ (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች! ናቸው፡፡
وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
የግራ ጓደኞችም ምንኛ (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች! ናቸው፡፡
42
Verse Detail
فِي سَمُومٍ وَحَمِيمٍ
በመርዛም ነፋስ በጣም በፈላ ውሃም ውስጥ ናቸው፡፡
فِي سَمُومٍ وَحَمِيمٍ
በመርዛም ነፋስ በጣም በፈላ ውሃም ውስጥ ናቸው፡፡
43
Verse Detail
وَظِلٍّ مِّن يَحْمُومٍ
ከጥቁር ጭስም በኾነ ጥላ ውስጥ፡፡
وَظِلٍّ مِّن يَحْمُومٍ
ከጥቁር ጭስም በኾነ ጥላ ውስጥ፡፡
44
Verse Detail
لَّا بَارِدٍ وَلَا كَرِيمٍ
ቀዝቃዛም መልካምም ያልኾነ፡፡
لَّا بَارِدٍ وَلَا كَرِيمٍ
ቀዝቃዛም መልካምም ያልኾነ፡፡
45
Verse Detail
إِنَّهُمْ كَانُوا قَبْلَ ذَٰلِكَ مُتْرَفِينَ
እነርሱ ከዚህ በፊት ቅምጥሎች ነበሩና፡፡
إِنَّهُمْ كَانُوا قَبْلَ ذَٰلِكَ مُتْرَفِينَ
እነርሱ ከዚህ በፊት ቅምጥሎች ነበሩና፡፡
46
Verse Detail
وَكَانُوا يُصِرُّونَ عَلَى الْحِنثِ الْعَظِيمِ
በታላቅ ኀጢአትም ላይ ይዘወትሩ ነበሩና፡፡
وَكَانُوا يُصِرُّونَ عَلَى الْحِنثِ الْعَظِيمِ
በታላቅ ኀጢአትም ላይ ይዘወትሩ ነበሩና፡፡
47
Verse Detail
وَكَانُوا يَقُولُونَ أَئِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَامًا أَإِنَّا لَمَبْعُوثُونَ
ይሉም ነበሩ፡- «በሞትንና ዐፈር፣ ዐጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ በእርግጥ የምንቀሰቀስ ነን?
وَكَانُوا يَقُولُونَ أَئِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَامًا أَإِنَّا لَمَبْعُوثُونَ
ይሉም ነበሩ፡- «በሞትንና ዐፈር፣ ዐጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ በእርግጥ የምንቀሰቀስ ነን?
48
Verse Detail
أَوَآبَاؤُنَا الْأَوَّلُونَ
«የፊተኞቹ አባቶቻችንም?»
أَوَآبَاؤُنَا الْأَوَّلُونَ
«የፊተኞቹ አባቶቻችንም?»
49
Verse Detail
قُلْ إِنَّ الْأَوَّلِينَ وَالْآخِرِينَ
በላቸው፡- «ፊተኞቹም ኋለኞቹም፡፡
قُلْ إِنَّ الْأَوَّلِينَ وَالْآخِرِينَ
በላቸው፡- «ፊተኞቹም ኋለኞቹም፡፡
50
Verse Detail
لَمَجْمُوعُونَ إِلَىٰ مِيقَاتِ يَوْمٍ مَّعْلُومٍ
«በተወሰነ ቀን ቀጠሮ በእርግጥ ተሰብሳቢዎች ናቸው፡፡
لَمَجْمُوعُونَ إِلَىٰ مِيقَاتِ يَوْمٍ مَّعْلُومٍ
«በተወሰነ ቀን ቀጠሮ በእርግጥ ተሰብሳቢዎች ናቸው፡፡
51
Verse Detail
ثُمَّ إِنَّكُمْ أَيُّهَا الضَّالُّونَ الْمُكَذِّبُونَ
«ከዚያም እናንተ ጠማሞች አስተባባዮች ሆይ!
ثُمَّ إِنَّكُمْ أَيُّهَا الضَّالُّونَ الْمُكَذِّبُونَ
«ከዚያም እናንተ ጠማሞች አስተባባዮች ሆይ!
52
Verse Detail
لَآكِلُونَ مِن شَجَرٍ مِّن زَقُّومٍ
« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ፡፡
لَآكِلُونَ مِن شَجَرٍ مِّن زَقُّومٍ
« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ፡፡
53
Verse Detail
فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ
«ከእርሷም ሆዶቻችሁን ሞይዎች ናችሁ፡፡
فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ
«ከእርሷም ሆዶቻችሁን ሞይዎች ናችሁ፡፡
54
Verse Detail
فَشَارِبُونَ عَلَيْهِ مِنَ الْحَمِيمِ
«በእርሱ ላይም ከፈላ ውሃ ጠጪዎች ናችሁ፡፡
فَشَارِبُونَ عَلَيْهِ مِنَ الْحَمِيمِ
«በእርሱ ላይም ከፈላ ውሃ ጠጪዎች ናችሁ፡፡
55
Verse Detail
فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ
«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡»
فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ
«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡»
56
Verse Detail
هَـٰذَا نُزُلُهُمْ يَوْمَ الدِّينِ
ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡
هَـٰذَا نُزُلُهُمْ يَوْمَ الدِّينِ
ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡
57
Verse Detail
نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلَا تُصَدِّقُونَ
እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን?
نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلَا تُصَدِّقُونَ
እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን?
58
Verse Detail
أَفَرَأَيْتُم مَّا تُمْنُونَ
(በማኅፀኖች) የምታፈሱትን አያችሁን?
أَفَرَأَيْتُم مَّا تُمْنُونَ
(በማኅፀኖች) የምታፈሱትን አያችሁን?
59
Verse Detail
أَأَنتُمْ تَخْلُقُونَهُ أَمْ نَحْنُ الْخَالِقُونَ
እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን?
أَأَنتُمْ تَخْلُقُونَهُ أَمْ نَحْنُ الْخَالِقُونَ
እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን?
60
Verse Detail
نَحْنُ قَدَّرْنَا بَيْنَكُمُ الْمَوْتَ وَمَا نَحْنُ بِمَسْبُوقِينَ
እኛ ሞትን (ጊዜውን) በመካከላችሁ ወሰንን፡፡ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም፡፡
نَحْنُ قَدَّرْنَا بَيْنَكُمُ الْمَوْتَ وَمَا نَحْنُ بِمَسْبُوقِينَ
እኛ ሞትን (ጊዜውን) በመካከላችሁ ወሰንን፡፡ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም፡፡
61
Verse Detail
عَلَىٰ أَن نُّبَدِّلَ أَمْثَالَكُمْ وَنُنشِئَكُمْ فِي مَا لَا تَعْلَمُونَ
ብጤዎቻችሁን በመለወጥና በዚያ በማታውቁትም (ቅርጽ) እናንተን በመፍጠር ላይ (አንሸነፍም)፡፡
عَلَىٰ أَن نُّبَدِّلَ أَمْثَالَكُمْ وَنُنشِئَكُمْ فِي مَا لَا تَعْلَمُونَ
ብጤዎቻችሁን በመለወጥና በዚያ በማታውቁትም (ቅርጽ) እናንተን በመፍጠር ላይ (አንሸነፍም)፡፡
62
Verse Detail
وَلَقَدْ عَلِمْتُمُ النَّشْأَةَ الْأُولَىٰ فَلَوْلَا تَذَكَّرُونَ
የፊተኛይቱንም አፈጣጠር በእርግጥ ዐውቃችኋል፡፡ አትገነዘቡምን?
وَلَقَدْ عَلِمْتُمُ النَّشْأَةَ الْأُولَىٰ فَلَوْلَا تَذَكَّرُونَ
የፊተኛይቱንም አፈጣጠር በእርግጥ ዐውቃችኋል፡፡ አትገነዘቡምን?
63
Verse Detail
أَفَرَأَيْتُم مَّا تَحْرُثُونَ
የምትዘሩትንም አያችሁን?
أَفَرَأَيْتُم مَّا تَحْرُثُونَ
የምትዘሩትንም አያችሁን?
64
Verse Detail
أَأَنتُمْ تَزْرَعُونَهُ أَمْ نَحْنُ الزَّارِعُونَ
እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን?
أَأَنتُمْ تَزْرَعُونَهُ أَمْ نَحْنُ الزَّارِعُونَ
እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን?
65
Verse Detail
لَوْ نَشَاءُ لَجَعَلْنَاهُ حُطَامًا فَظَلْتُمْ تَفَكَّهُونَ
ብነሻ ኖሮ ደረቅ ስብርብር ባደረግነውና የምትደነቁም በኾናችሁ ነበር፡፡
لَوْ نَشَاءُ لَجَعَلْنَاهُ حُطَامًا فَظَلْتُمْ تَفَكَّهُونَ
ብነሻ ኖሮ ደረቅ ስብርብር ባደረግነውና የምትደነቁም በኾናችሁ ነበር፡፡
66
Verse Detail
إِنَّا لَمُغْرَمُونَ
«እኛ በዕዳ ተያዦች ነን፡፡
إِنَّا لَمُغْرَمُونَ
«እኛ በዕዳ ተያዦች ነን፡፡
67
Verse Detail
بَلْ نَحْنُ مَحْرُومُونَ
«በእርግጥም እኛ (ከመጠቀም) የተከለከልን ነን» (ትሉ ነበር)፡፡
بَلْ نَحْنُ مَحْرُومُونَ
«በእርግጥም እኛ (ከመጠቀም) የተከለከልን ነን» (ትሉ ነበር)፡፡
68
Verse Detail
أَفَرَأَيْتُمُ الْمَاءَ الَّذِي تَشْرَبُونَ
ያንንም የምትጠጡትን ውሃ አየችሁን?
أَفَرَأَيْتُمُ الْمَاءَ الَّذِي تَشْرَبُونَ
ያንንም የምትጠጡትን ውሃ አየችሁን?
69
Verse Detail
أَأَنتُمْ أَنزَلْتُمُوهُ مِنَ الْمُزْنِ أَمْ نَحْنُ الْمُنزِلُونَ
እናንተ ከደመናው አወረዳችሁትን? ወይስ እኛ አውራጆቹ ነን?
أَأَنتُمْ أَنزَلْتُمُوهُ مِنَ الْمُزْنِ أَمْ نَحْنُ الْمُنزِلُونَ
እናንተ ከደመናው አወረዳችሁትን? ወይስ እኛ አውራጆቹ ነን?
70
Verse Detail
لَوْ نَشَاءُ جَعَلْنَاهُ أُجَاجًا فَلَوْلَا تَشْكُرُونَ
ብንሻ ኖሮ መርጋጋ ባደረግነው ነበር፡፡ አታመሰግኑምን?
لَوْ نَشَاءُ جَعَلْنَاهُ أُجَاجًا فَلَوْلَا تَشْكُرُونَ
ብንሻ ኖሮ መርጋጋ ባደረግነው ነበር፡፡ አታመሰግኑምን?
71
Verse Detail
أَفَرَأَيْتُمُ النَّارَ الَّتِي تُورُونَ
ያቺንም የምትሰብቋትን እሳት አያችሁን?
أَفَرَأَيْتُمُ النَّارَ الَّتِي تُورُونَ
ያቺንም የምትሰብቋትን እሳት አያችሁን?
72
Verse Detail
أَأَنتُمْ أَنشَأْتُمْ شَجَرَتَهَا أَمْ نَحْنُ الْمُنشِئُونَ
እናንተ ዛፏን ፈጠራችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎችዋ ነን?
أَأَنتُمْ أَنشَأْتُمْ شَجَرَتَهَا أَمْ نَحْنُ الْمُنشِئُونَ
እናንተ ዛፏን ፈጠራችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎችዋ ነን?
73
Verse Detail
نَحْنُ جَعَلْنَاهَا تَذْكِرَةً وَمَتَاعًا لِّلْمُقْوِينَ
እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡
نَحْنُ جَعَلْنَاهَا تَذْكِرَةً وَمَتَاعًا لِّلْمُقْوِينَ
እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡
74
Verse Detail
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
75
Verse Detail
فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡
فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡
76
Verse Detail
وَإِنَّهُ لَقَسَمٌ لَّوْ تَعْلَمُونَ عَظِيمٌ
እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡
وَإِنَّهُ لَقَسَمٌ لَّوْ تَعْلَمُونَ عَظِيمٌ
እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡
77
Verse Detail
إِنَّهُ لَقُرْآنٌ كَرِيمٌ
እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
إِنَّهُ لَقُرْآنٌ كَرِيمٌ
እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
78
Verse Detail
فِي كِتَابٍ مَّكْنُونٍ
በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡
فِي كِتَابٍ مَّكْنُونٍ
በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡
79
Verse Detail
لَّا يَمَسُّهُ إِلَّا الْمُطَهَّرُونَ
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡
لَّا يَمَسُّهُ إِلَّا الْمُطَهَّرُونَ
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡
80
Verse Detail
تَنزِيلٌ مِّن رَّبِّ الْعَالَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
تَنزِيلٌ مِّن رَّبِّ الْعَالَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
81
Verse Detail
أَفَبِهَـٰذَا الْحَدِيثِ أَنتُم مُّدْهِنُونَ
በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን?
أَفَبِهَـٰذَا الْحَدِيثِ أَنتُم مُّدْهِنُونَ
በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን?
82
Verse Detail
وَتَجْعَلُونَ رِزْقَكُمْ أَنَّكُمْ تُكَذِّبُونَ
ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን?
وَتَجْعَلُونَ رِزْقَكُمْ أَنَّكُمْ تُكَذِّبُونَ
ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን?
83
Verse Detail
فَلَوْلَا إِذَا بَلَغَتِ الْحُلْقُومَ
(ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡
فَلَوْلَا إِذَا بَلَغَتِ الْحُلْقُومَ
(ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡
84
Verse Detail
وَأَنتُمْ حِينَئِذٍ تَنظُرُونَ
እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡
وَأَنتُمْ حِينَئِذٍ تَنظُرُونَ
እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡
85
Verse Detail
وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنكُمْ وَلَـٰكِن لَّا تُبْصِرُونَ
እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡
وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنكُمْ وَلَـٰكِن لَّا تُبْصِرُونَ
እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡
86
Verse Detail
فَلَوْلَا إِن كُنتُمْ غَيْرَ مَدِينِينَ
የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡
فَلَوْلَا إِن كُنتُمْ غَيْرَ مَدِينِينَ
የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡
87
Verse Detail
تَرْجِعُونَهَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡
تَرْجِعُونَهَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡
88
Verse Detail
فَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُقَرَّبِينَ
(ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡
فَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُقَرَّبِينَ
(ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡
89
Verse Detail
فَرَوْحٌ وَرَيْحَانٌ وَجَنَّتُ نَعِيمٍ
(ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡
فَرَوْحٌ وَرَيْحَانٌ وَجَنَّتُ نَعِيمٍ
(ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡
90
Verse Detail
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡
91
Verse Detail
فَسَلَامٌ لَّكَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡
فَسَلَامٌ لَّكَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡
92
Verse Detail
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُكَذِّبِينَ الضَّالِّينَ
ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُكَذِّبِينَ الضَّالِّينَ
ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡
93
Verse Detail
فَنُزُلٌ مِّنْ حَمِيمٍ
ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡
فَنُزُلٌ مِّنْ حَمِيمٍ
ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡
94
Verse Detail
وَتَصْلِيَةُ جَحِيمٍ
በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡
وَتَصْلِيَةُ جَحِيمٍ
በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡
95
Verse Detail
إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ حَقُّ الْيَقِينِ
ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡
إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ حَقُّ الْيَقِينِ
ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡
96
Verse Detail
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡