Quran.et Logo
am

surah111

አል-መሰድ የዘንባባ ገመድ ምዕራፍ
ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ

تَبَّتْ يَدَا أَبِي لَهَبٍ وَتَبَّ

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

2

مَا أَغْنَىٰ عَنْهُ مَالُهُ وَمَا كَسَبَ

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

3

سَيَصْلَىٰ نَارًا ذَاتَ لَهَبٍ

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

4

وَامْرَأَتُهُ حَمَّالَةَ الْحَطَبِ

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

5

فِي جِيدِهَا حَبْلٌ مِّن مَّسَدٍ

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡