surah111
አል-መሰድ
የዘንባባ ገመድ ምዕራፍ
ድምፅ አቅራቢ | Qari:
ሁነታ | Mode:
ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
تَبَّتْ يَدَا أَبِي لَهَبٍ وَتَبَّ
የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
2
مَا أَغْنَىٰ عَنْهُ مَالُهُ وَمَا كَسَبَ
ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
3
سَيَصْلَىٰ نَارًا ذَاتَ لَهَبٍ
የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
4
وَامْرَأَتُهُ حَمَّالَةَ الْحَطَبِ
ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡
5
فِي جِيدِهَا حَبْلٌ مِّن مَّسَدٍ
በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡